የትራንስፖርት ጥናት (SDOT Transportation Survey: Amharic)

በሲያትል ያለውን የትራንስፖርት ሁኔታ በሚመለከት እየተካሄደ ባለው በዚህ አጭር ጥናት ለመካፈል ፍቃደኛ በመሆንዎ እናመሰግንዎታለን። የሚሰጡት ምላሽ በገሃድ የማይወጣ ቢሆንም፣ አስተያየትዎ በሚኖሩበት ማሕበረሰብ ያለውን የትራንስፖርት ተደራሽነት እንዴት ማሻሻል እንዳለብን እንድናውቅ ይረዳናል። እባክዎትን ጥያቄዎቹን በተሟላ መንገድ ይመልሷቸው።
1.የሚከተሉትን ምን ያህል ያውቋቸዋል?
ይህንን ሰምቼው አላውቅም
ስለሱ ሰምቼ ባውቅም፣ መግለፅ ግን ያስቸግረኛል
መግለፅ ብችልም ተጠቅሜበት ግን አላውቅም
አንዴ ተጠቅሜበት አውቃለሁ
በወር አንዴ ወይም ሁለቴ ነው የምጠቀምበት
ቢያንስ በሳምንት እጠቀማለሁ
የብስክሌት ድርሻ (Pronto)
የመኪና ድርሻ (Car2Go, Zipcar, ReachNow)
የጉዞ ድርሻ (UBER, Lyft)
2.የሚከተለውን ሲያስቡ ቶሎ ብሎ ወደ አእምሮዎ የሚመጣው ሶስት ቃል ወይም ሐረግ ምንድን ነው?
3.እነዚህን አገልግሎቶች ይበልጥ ልጠቀም የምችለው፦
4.እነዚህን አገልግሎቶች ይበልጥ ላልጠቀም የምችለው፦
13 / 3
433%